ARARI
የእንስሳት መኖ እጥረትን ለመፍታት ምርምር ተካሄደ
በአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የአንዳሳ እንስሳት ምርምር ማዕከል በአሁኑ ሰዓት የመኖ እጥረት ለእንስሳት ልማቱ ከፍተኛ ችግር በመሆኑ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ርብ ወንዝ ላይ በመስኖ ያካሄደው ምርምር ለክልሉ መፍትሄ እንደሚሆን ተረጋግጧል፡፡
በተለይ በአሁኑ ሰዓት የወል የግጦሽ መሬት እየጠፋ በአሜከላ እየተሸፈነ በመሆኑ በትንሽ ማሳ ላይ ከፍተኛ የፕሮቲን ይዘት ያላቸውን የመኖ ጓያ፣ ላብላብ፣ ሲናር፣ የላም አተርና የመሳሰሉትን የእንስሳት መኖ ቴክኖሎጂዎችን ወደ አርሶአደሩ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የዘርፉ ተመራማሪ አቶ የኔሰው አበበ ገልጠዋል፡፡
ከዚህ ባሻገር በበቆሎ እግር ስር የተለያዩ የእንስሳት መኖዎችን ለማልማት የሚያስችል የምርምር ሙከራ አበረታች ውጤት ማስገኘቱን የኢንስቲትዩቱ የህዝብ ግንኙነት ዋና የስራ ሂደት አስታውቋል፡፡
Last Updated (Wednesday, 02 May 2012 05:50)
|
የጥራጥሬ ሰብሎችን በመስኖ ለማልማት የተካሄደው የምርምር ሙከራ ውጤታማ መሆኑን ኢንስቲትዩቱ ገለጸ
የአዴት ግብርና ምርምር ማዕከል ተመራማሪ የሆኑት አቶ ምኒልክ ጌታነህ እንደተናገሩት የጥራጥሬ ሰብሎችን በመኸር ብቻ በማልማት በቂ ምርት ለገበያ ማቅረብ እንደማይቻል ገልጠው ይህንን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ርብ ወንዝ ላይ በመስኖ ለማልማት የተደረገው ምርምር ውጤታማ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ዓላማውን ግብ ለማድረስም ለ60 የአርሶ አደር ምርምርና ስርፀት ቡድን ቴክኖሎጂዎችን በማስተዋወቅ እንዲሰሩ ለማድረግና ምርትማነትን ለማሳደግ ጥረት እየተደረገ መሆኑን በመስክ ቀን ጉብኝቱ ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ አርሶ አደር ማሩ በሌ በፎገራ ወረዳ የኮኪት ቀበሌ ኗሪ ሲሆኑ ካሁን ቀደም የጥራጥሬ ሰብሎች በመስኖ ለምተው እንደማያቁ ተናግረው የጐበኟቸው የተሻሻሉ የአተርና ባቄላ ቴክኖሎጅዎችን በመስኖ ማልማትና ገቢያቸውን ማሳደግ እንደሚችሉ አመላክተዋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ የአፈርና ውሃ ቴክኖሎጂ አቅርቦት ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩ ይታፈሩ የመሬት ለምነት በተሟጠጠበት በአሁኑ ሰዓት እየተላመዱ ያሉ የአተርና ባቄላ ሙከራዎች ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው ባሻገር ናይትሮጂን የተባለውን ንጥረ ነገር በማከር ለምነቱን እንደሚያሻሽሉ ተናግረዋል፡፡ በጉብኝቱ የተሳተፉ ግንባር የአርሶ አደር ምርምርና ስርፀት ቡድንም በሽታን የሚቋቋሙና ምርታማ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን ለይተው እንዲያመርቱ ትምህርታዊ ስልጠና መሰጠቱን የኢንስቲትዩቱ የህዝብ ግንኙነት ዋና የስራ ሂደት ዘግቧል፡፡ Last Updated (Wednesday, 02 May 2012 05:50) ARARI Hosted the 3rd Biennial Consortium Meeting of TRANSACT Project Strengthening Rural Transformation Competencies of Higher Education and Research in the Amhara Region (TRANSACT) is a partnership project among ARARI, Bahir Dar, Gondar and BOKU Universities implemented in North Gondar Zone as of February 2011. It is a three years project funded by Austrian Government. The purpose of this project is to Strengthen Rural Transformation Competences of Higher Education (Bahir Dar and Gondar Universities) and Research (ARARI) in the Amhara Region.
ARARI hosted the 3rd consortium meeting of TRANSACT project from February 10-13, 2012 on which 50 experts from the four partner institutions attended the meeting. The central point of the discussion was on how to improve the competencies of higher learning and research institutions to respond to rural transformation. Participants shared each other their experiences on inter and transdisciplinary research and training approaches. In addition, implementation status of 14 activities of the project presented and discussed.
Last Updated (Monday, 23 April 2012 08:58) |
National Potato Workshop Held The National Potato Research Project based at Adet Research Center organized a national workshop from March 12-14/2012 at ARARI HQ, Bahir Dar. The theme of the workshop was “Potato Seed Tuber Production and Dissemination: Experiences, Challenges and Future Prospects”. Over 80 participants from national and regional research institutes, regional bureaus of agriculture, private companies, International Potato Research Center (CIP) have taken part in the workshop. Renowned scientists and researchers that have long years of experience on potato research have also attended the workshop. Over 25 different scientific papers have been presented and discussed. The workshop was concluded by forming a technical committee that works out a strategy on potato seed production, dissemination, regulation, disease management and similar issues.
Last Updated (Thursday, 12 April 2012 11:23) A Committee of HIV/AIDS Fund Established The Amhara Agricultural Research Institute (ARARI) established Anti-HIV/AIDS Fund in November 2011. Employees of the head quarter have consented to contribute 0.5% of their net income to the fund. Five members have been chosen to run the Anti-HIV/AIDS Fund Association. Following the handing over of the draft legislation to the Bureau of Administrative and Security Affairs for the acquisition of legal personality, the fund has been granted a certificate. The purpose of establishing the fund is to support employees of the institute living with HIV and contract the disease. The fund is also to show the compassion and concern of the workers of the institute to their colleagues living with the virus. Similarly, with the aim of promoting brotherhood, ARARI has started helping two children as of February 2012. Both the children have lost their fathers due to HIV/AIDS.
|

















